Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kaletsidkzm/-9200-9201-9202-9203-9204-9205-9206-9207-9208-9209-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tg-me/post.php on line 50
ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል | Telegram Webview: kaletsidkzm/9201 -
Telegram Group & Telegram Channel
የሰንበት ትምህርት ቤታችን 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ እና ዓመታዊ የምስጋና ቀን
መካነ ህይወት ሰንበት ትምህር ቤት
የካቲት 9/2017
"እርስ በእርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ ደቀመዛሙርቴ እንደሆናችሁ ሰዎች በዚህ ያውቃሉ" ዩሐ13፥35
 የሰንበት ትምሀርት ቤታቸውን ጥሪ አክብረው በተገኙ አባቶቻችን  እህት ወንድሞቻችን በደማቅ ሁነታ በደስታ በፍቅር ተከብሯል ።
በዕለቱም ጉባኤውን በአባቶች ጸሎት ተከፈተ ከዛም በመቀጠል በህጻናት አንደበት ያማረ ዝማሬ ቀርቧል ።ከዝማሬው መልስ መካነ ሕይወት ሰንበት ትምሀርት ቤታችን ካፈራቻቸው አሁንም ድረስ በደብራችህ በስብከተ ወንጌል ኃላፊነት እያገለገሉ በሚገኙት በመጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ሐብታሙ እለቱን የሚስማማ ቃለ ወንጌል ተመግበናል ።
በጉባያችንም መሀል ልባችንን በሀሴት የሞላው ለረጅም ጊዜ ከቤታችን ያልነበረው የምንወደው ወንድማችን ዘማሪ ሀዋዝ በመሃላችን ተገኘቶ የእናት መካነ ሕይወትን ፍቅር በደስታ እንባ በዝማሬ አጅቦ ገልጾልናል ።
እንዲህ እንዲህ እያልን በደስታ እና በፍቅር አሳልፈነዋል። ይሄ ተጀመረ እንጂ አመቱን በሙሉ የእናት መካነ ሕይወት ልደት ይከበራል እና በእግዚአብሄር ቃል በዝማሬ በአገልግሎት  በሰንበት ትምሀርት ቤታችን ውስጥ ያለፋቹ አባላት ኑ በፍቅር እንሰብሰብ  እንላለን ።
የጉባዔውን ትምህርቶች መርሐ ግብሮች በሰ/ት/ቤታችን የዩቲዩብ ገፅ በቅርብ ቀን የምንለቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሰንበት ትምህርት ቤቱን ማህበራዊ ድረ-ገፆች በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ አገልግሎቱን ይደግፉ፡፡
እናት መካነ ሕይወት በጥበብ እደጊ



tg-me.com/kaletsidkzm/9201
Create:
Last Update:

የሰንበት ትምህርት ቤታችን 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ እና ዓመታዊ የምስጋና ቀን
መካነ ህይወት ሰንበት ትምህር ቤት
የካቲት 9/2017
"እርስ በእርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ ደቀመዛሙርቴ እንደሆናችሁ ሰዎች በዚህ ያውቃሉ" ዩሐ13፥35
 የሰንበት ትምሀርት ቤታቸውን ጥሪ አክብረው በተገኙ አባቶቻችን  እህት ወንድሞቻችን በደማቅ ሁነታ በደስታ በፍቅር ተከብሯል ።
በዕለቱም ጉባኤውን በአባቶች ጸሎት ተከፈተ ከዛም በመቀጠል በህጻናት አንደበት ያማረ ዝማሬ ቀርቧል ።ከዝማሬው መልስ መካነ ሕይወት ሰንበት ትምሀርት ቤታችን ካፈራቻቸው አሁንም ድረስ በደብራችህ በስብከተ ወንጌል ኃላፊነት እያገለገሉ በሚገኙት በመጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ሐብታሙ እለቱን የሚስማማ ቃለ ወንጌል ተመግበናል ።
በጉባያችንም መሀል ልባችንን በሀሴት የሞላው ለረጅም ጊዜ ከቤታችን ያልነበረው የምንወደው ወንድማችን ዘማሪ ሀዋዝ በመሃላችን ተገኘቶ የእናት መካነ ሕይወትን ፍቅር በደስታ እንባ በዝማሬ አጅቦ ገልጾልናል ።
እንዲህ እንዲህ እያልን በደስታ እና በፍቅር አሳልፈነዋል። ይሄ ተጀመረ እንጂ አመቱን በሙሉ የእናት መካነ ሕይወት ልደት ይከበራል እና በእግዚአብሄር ቃል በዝማሬ በአገልግሎት  በሰንበት ትምሀርት ቤታችን ውስጥ ያለፋቹ አባላት ኑ በፍቅር እንሰብሰብ  እንላለን ።
የጉባዔውን ትምህርቶች መርሐ ግብሮች በሰ/ት/ቤታችን የዩቲዩብ ገፅ በቅርብ ቀን የምንለቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሰንበት ትምህርት ቤቱን ማህበራዊ ድረ-ገፆች በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ አገልግሎቱን ይደግፉ፡፡
እናት መካነ ሕይወት በጥበብ እደጊ

BY ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል













Share with your friend now:
tg-me.com/kaletsidkzm/9201

View MORE
Open in Telegram


ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ ሕ ሰ ት ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How Does Bitcoin Work?

Bitcoin is built on a distributed digital record called a blockchain. As the name implies, blockchain is a linked body of data, made up of units called blocks that contain information about each and every transaction, including date and time, total value, buyer and seller, and a unique identifying code for each exchange. Entries are strung together in chronological order, creating a digital chain of blocks. “Once a block is added to the blockchain, it becomes accessible to anyone who wishes to view it, acting as a public ledger of cryptocurrency transactions,” says Stacey Harris, consultant for Pelicoin, a network of cryptocurrency ATMs. Blockchain is decentralized, which means it’s not controlled by any one organization. “It’s like a Google Doc that anyone can work on,” says Buchi Okoro, CEO and co-founder of African cryptocurrency exchange Quidax. “Nobody owns it, but anyone who has a link can contribute to it. And as different people update it, your copy also gets updated.”

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ ሕ ሰ ት ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል from ua


Telegram ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል
FROM USA